የወርቃማ ሰኞ መርሃ ግብር ተካሄደ
ITDB፦ጥር 4/2018 ዓ.ም
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ልማት ቢሮ ሳምንታዊው የወርቃማ ሰኞ መርሃ ግብር ተካሄደ፡፡ በዚህ መርሃ ግብር ላይ የቢሮው አመራሮች፣ ዳይሬክተሮች እና ባለሙያዎች የተገኙ ሲሆን Development high performance work habits በሚል ርዕስ የእዉቀት ሽግግሩን ያደረጉት ወ/ሪት ሙሉ ሀሰን
- Strengthening Professional Skills
- Creating Healthy Professional Boundaries- Taking Smart Risks for Career Growth ላይ ሰፊ ማብራርያ ሰጥተዋል።
በመጨረሻም የቢሮ ሀላፊ አቶ አዋሌ መሀመድ የእዉቀት ሽግግር ላደጉት የቢሮ ሶፍትዌር ኢንጅነር ቡድን መሪ ወ/ሪት ሙሉ ምስጋናቸውን አቅርበዉ በነበረን ጠንካራ እንቅስቃሴ አማካኝነት ለተከታታይ 4ሳምንት ተቋሙ እዉቅናና ሽልማት ማግኘቱንና ይህ ተግባር ተጠናክሮ ሊቀጥል እንደሚገባ በማመላከት በሳምንቱ የሚከናወኑ ተግባራት ዝርዝር ገልፀዉ የዕለቱ መርሃ-ግብሩ ተጠናቋል።
ወቅታዊና ተጨማሪ መረጃዎችን ለማግኘት ዌብ ሳይት (website):https://www.aaitdb.gov.et ፌስቡክ (Facebook page):https://www.facebook.com/AAITDB
ኢሜይል (Email): aaitdb@aaca.gov.et
መስመር ስልክ (Phon Number):+251-118547714
Comments
Nothing was found.
Leave Your Comments