ማዕድ የማጋራት መርሐ-ግብር አካሄደ

image description
- In Training    0

ማዕድ የማጋራት መርሐ-ግብር አካሄደ

ITDB፦ ታህሳስ 28/2018

*******************

የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ልማት ቢሮ የገና በዓልን ምክንያት በማድረግ ለአቅመ ደካሞችና ለተቋሙ ሰራተኞች ማዕድ የማጋራት መርሐ-ግብር አካሄደ።

በመርሃ ግብሩ ላይ የቢሮ ጽ/ቤት ሀላፊ አቶ ግሩም አብተዉ የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት በማስተላለፍ

ይህ የበጎነት ተግባር የከተማችንን ጥልቅ የመረዳዳትና የአብሮነት እሴት ይበልጥ የሚያጸና በመሆኑ ተጠናክሮ ሊቀጥል እንደሚገባ በማመላከት በዓሉ የሰላም፣ የጤና፣ የፍቅርና የመተሳሰብ ይሁንልን በማለት መልካም ምኞታቸዉን ገልፀዋል፡፡

#AddisSmartcity

ወቅታዊና ተጨማሪ መረጃዎችን ለማግኘት ዌብ ሳይት (website):https://www.aaitdb.gov.et ፌስቡክ (Facebook page):https://www.facebook.com/AAITDB

ኢሜይል (Email): aaitdb@aaca.gov.et

መስመር ስልክ (Phon Number):+251-118547714


Comments

Nothing was found.

Leave Your Comments