ለመንግስት ልማት ድርጅቶች አስተዳደር ባለስልጣን ሲስተም ለማልማት የሚያስችል የዉይይት መርሃ-ግብር ተካሄደ
ITDB፦ ታህሳስ 20/2018 ዓ.ም
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ልማት ቢሮ ለመንግስት ልማት ድርጅቶች አስተዳደር ባለስልጣን ሲስተም ለማልማት የሚያስችል የዉይይት መርሃ-ግብር ተካሄደ። የዉይይት መርሃ ግብሩ ዋና ዓላማ ለባለስልጣን መስሪያ ቤቱ ERP ሲስተም በማልማት ኢንተርፕራይዞችን ተወዳዳሪና ትርፋማ ማድረግ ላይ ትኩረት ያደረገ ነዉ።
Comments
Nothing was found.
Leave Your Comments