የወርቃማ ሰኞ መርሃ ግብር ተካሄደ

image description
- In Training    0

የወርቃማ ሰኞ መርሃ ግብር ተካሄደ

ITDB፦ ነሐሴ 12/2017ዓ.ም

በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ልማት ቢሮ ሳምንታዊው የወርቃማ ሰኞ መርሃ ግብር ተከናወነ። በዚህ መርሃ ግብር ላይ የቢሮ ዳይሬክተሮች እና ሰራተኞች የተገኙ ሲሆን የቢሮ የኔትወርክ መሰረተልማት አስተዳደር ቡድን መሪ አቶ ኪሩቤል ሞገስ "Net work management and diversity"

በሚል ርዕሰ ጉዳይ ላይ ምሳሌ በማስደገፍ ሰፊ ማብራሪያ ሰጥተዋል።

ወቅታዊና ተጨማሪ መረጃዎችን ለማግኘት ዌብ ሳይት (website):https://www.aaitdb.gov.et ፌስቡክ (Facebook page):https://www.facebook.com/AAITDB

ኢሜይል (Email): aaitdb@aaca.gov.et

መስመር ስልክ (Phon Number):+251-118547714


Comments

Nothing was found.

Leave Your Comments