የወርቃማ ሰኞ መርሃ ግብር

image description
- In Training    0

የወርቃማ ሰኞ መርሃ ግብር

ITDB፦ ሐምሌ 28/2017ዓ.ም

በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ልማት ቢሮ ሳምንታዊው የወርቃማ ሰኞ መርሃ ግብር ተከናወነ። በዚህ መርሃ ግብር ላይ የቢሮው ሀላፊ አቶ አዋሌ መሀመድ፣ ዳይሬክተሮች እና ሰራተኞች የተገኙ ሲሆን የቢሮ ሀላፊ አቶ አዋሌ መሀመድ የወርቃማ ሰኞ መርሃግብር ዋና ዓላማ መነቃቃትና የጋራ ግንዛቤ በመፍጠር የአንዱን ዘርፍ ስራ ሌላዉ አዉቆ ቀጣይ የትኩረት አቅጣጫዎች ላይ ዉይይት ማካሄድ ላይ መሆኑን ገልፀዉ "johari window" በሚል ርዕስ የዕውቀት ሽግግር አድርገዋል።

በዕውቀት ሽግግሩም

- founder

- influence of model

- use of johari window

በሚሉ ርዕሰ ጉዳዮች ላይ ምሳሌ በማስደገፍ ሰፊ ማብራሪያ የሰጡ ሲሆን ቀጣይ የስራ አቅጣጫዎች በማስቀመጥ መልካም የስራ ሳምንት ይሁንላቹ በማለት መልዕክታቸዉን አስተላልፈዋል።

ወቅታዊና ተጨማሪ መረጃዎችን ለማግኘት ዌብ ሳይት (website):https://www.aaitdb.gov.et ፌስቡክ (Facebook page):https://www.facebook.com/AAITDB

ኢሜይል (Email): aaitdb@aaca.gov.et

መስመር ስልክ (Phon Number):+251-118547714


Comments

Nothing was found.

Leave Your Comments