የወርቃማ ሰኞ መርሃ ግብር

image description
- In Training    0

የወርቃማ ሰኞ መርሃ ግብር

ITDB፦ ሐምሌ 14/2017ዓ.ም

በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ልማት ቢሮ ሳምንታዊው የወርቃማ ሰኞ መርሃ ግብር ተከናወነ። በዚህ መርሃ ግብር ላይ የቢሮው አመራሮች፣ ዳይሬክተሮች እና ሰራተኞች የተገኙ ሲሆኑ የቢሮ የመገናኛና ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ስታንዳርድ ሬጉላቶሪ ቡድን መሪ አቶ ዮናስ ደምሰዉ "Sharing knowledge in IT breaking silos bulging" በሚል ርዕስ የዕውቀት ሽግግር አድርገዋል።

በዕውቀት ሽግግሩም

- Why knowledge sharing is critical in IT

- IT specific barriers

- interactive poll

- How IT team share knowledge effectively

- Building a knowledge sharing culture in IT

- IT specific engagement idea

በሚሉ ርዕሰ ጉዳዮች ላይ ሰፊ ማብራሪያ የሰጡ ሲሆን

በተያያዘም የቢሮ ጽ/ቤት ሀላፊ አቶ ግሩም አብተዉ ወርቃማ ሰኞ ለስራ ዉጤታማነት ጠቃሚ የሆኑ አጀንዳዎች እንደሚነሱና ተገቢዉ ትኩረት ሊሰጠዉ እንደሚገባ ገልፀዉ ባለፈዉ ሳምንት የተከናወኑ ተግባራትና ቀጣይ የስራ አቅጣጫዎች ያስቀመጡ ሲሆን በዚህ ወር የምናስመርቃቸዉ በርካታ ፕሮጀክቶች እንደሚኖሩ በማመላከት መልካም የስራ ሳምንት ይሁንላቹ በማለት መልዕክታቸዉን አስተላልፈዋል።

ወቅታዊና ተጨማሪ መረጃዎችን ለማግኘት ዌብ ሳይት (website):https://www.aaitdb.gov.et ፌስቡክ (Facebook page):https://www.facebook.com/AAITDB

ኢሜይል (Email): aaitdb@aaca.gov.et

መስመር ስልክ (Phon Number):+251-118547714


Comments

Nothing was found.

Leave Your Comments